በዕምነት መፅናት

Feb 19, 2026    መጋቢ ኪሩቤል ሃጌ

ክርስቶስን በመምረጣችንና የእርሱ ተከታዮች በመሆናችን የተለያዩ መከራዎች ሊደርሱብን ይችላሉ ክርስቶስ በዓለም እንደተገፋ እርሱን መስለው የሚኖሩትን ሁሉ ዓለም ትገፋለች ሆኖም አምላካችን ቀዳሚ ሆኖ ሄዶበታልና በሚያስፈልገን ጊዜና ቦታ ሁሉ በአጠገባችን ሆኖ ስለሚረዳን ልንበረታታና ልንፀና ይገባናል